Submitted by Admin on Tue, 05/21/2013 - 00:57
ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት የ ‹‹ሰማያዊ›› ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው፡፡ ፓርቲው ከተመሰረተ ጥቂት እድሜ ያስቆጠረ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች የሚነሳ ለመሆን በቅቷል፡፡ የላይፍ መጽሄት አዘጋጅ የሆነው ዳዊት ሰለሞን ግንፍሌ አካባቢ በሚገኘው የፓርቲው ጽ/ ቤት በመገኘት ኢንጅነሩን በዋናነት ስለ አማሮች መፈናቀል አነጋግሯቸዋል፡፡
Submitted by Admin on Tue, 05/07/2013 - 13:28
ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ
ሰማያዊ ፓርቲ በተለያዩ ጊዚያት በሐገራችን የሚፈፀሙ የተለያዩ የሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብት ጥሰቶችና ህገ ወጥ ድርጊቶች ኢንዲቆሙ ለመንግስት የተለያዩ ጥያቄዎችን ሲያቀርብ ቢቆይም ከመንግስት የተሰጡት ምላሾች ግን ጥያቄዎቻችንን ማንቋሸሽና ማጣጣል ወይም ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ ማለፍ ሆኖ ቆይቷል፡፡
Submitted by Admin on Tue, 01/15/2013 - 16:24
ጥያቄዎቻችን በ “ጆሮ ዳባ ልበስ” ሊታለፉ አይገባም፤ የኢትጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድና ገዢው ፓርቲ/መንግሥት ተገደው እንዲሰሙ የማድረግ ህዝባዊ ትግል ይቀጥላል!!
ከ33 ቱ የፔቲሽን ፈራሚ ፓርቲዎች ባቀረብነው ጥያቄ ዙሪያ በቀጣይ የጋራ አቋም ላይ የተሰጠ መግለጫ
Submitted by Admin on Fri, 01/11/2013 - 16:38
Submitted by Admin on Thu, 12/27/2012 - 14:51
የፖለቲካ ትግልን የጥቂት ፖለቲከኞች ጉዳይ ከማድረግ ይልቅ ትግሉን ወደሕዝቡ ማውረድና ትግሉ በፖለቲካ መድረክ ላይ ብቻ ሳይሆን በሕብረተሰቡ ውስጥ መካሄድ ያለበት መሆኑን የጠቀሱት አቶ አበባው ይህ ሊሆን የሚችለው አብርሆትን በመፍጠር ነው! አብርሆት የሚፈጠረው ደገሞ ልሂቃንን፣ ሚዲያውንና ስነጥበብን በማንቀሳቀስ ጭምር መሆኑን ገልፀዋል፡፡
Submitted by Admin on Fri, 12/21/2012 - 11:07
በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት
“ለዘለቄታዊ የስርዐት ግንባታ አዲስ የፖለቲካ ባህል በኢትዮጵያ”
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህርና ተመራማሪ በሆነው አቶ አበባው አያሌው አቅራቢነት
በፕሮግራሙ ላይ
ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም
ኢ/ር ኃይሉ ሻወል
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
ፕ/ር ገብሩ ታረቀኝ
ፐ/ር በፍቃዱ ደግፌ
ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም
ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ
አርቲስት ደበበ እሸቱ
በተጋባዥ እንግድነት ይገኛሉ::
በ 14/04/2005 ኣ.ም እሁድ 3 ሰዓት ላይ ግንፍሌ አካባቢ በሚገኘው የፓርቲው ፅ/ቤት
ግንፍሌ እርካታ ሆቴል ፌት ለፊት
Submitted by Admin on Tue, 12/18/2012 - 11:50
Submitted by Admin on Mon, 12/17/2012 - 10:51
Submitted by Admin on Tue, 12/11/2012 - 11:33
(ዓለም ፩ - መለስ ዘሀሎ)
- ግንባሩ ኢህአዴግ ወይስ መለስ?
- “ጀግንነት” አይሞትም በሉ
(ዓለም ፪ - መለስ ዘአልቦ)
- አቶ መለስ ይረፉበት፣ ጠ/ሚ/ር ኃይለማርያምን እንጠንቀቃቸው!
- መለስን የመምሰል አባዜ (ከሺህ ምላስ አንድ መለስ!)
- የብዙ ማንነቶች ባለቤት - መለስ
- መረጋጋት እና ወደ ልቦና መመለስ
- አቶ ኃይለማርያም፣ ራስዎትን ይሁኑ!
-
Submitted by Admin on Mon, 12/10/2012 - 11:49
በ97 ዓ/ም. በሀገራችን ተከስቶ በነበረው ፖለቲካዊ ቀውስ ሣቢያ ለእስር ከተዳረጉ ጋዜጠኞች መካከል አንዱ ነው፡፡ ከአንድ ዓመት ከዘጠኝ ወራት እስር በኋላ በሂደት አውራምባ ታይምስ ጋዜጣን በየካቲት ወር 2ዐዐዐ ዓ.ም. አቋቁሞ ማሳተም ጀመረ፡፡ የሲፒጄ የ2ዐ1ዐ የኘሬስ ነፃነት ዓለም አቀፍ ተሸላሚ የነበረው - ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ፡፡ ህዳር 9 ቀን 2ዐዐ3 ዓ/ም. ግን “ይቅርታዬ ተነስቶ እንድታሠር በመወሰኑ ከፍትህ ሚኒስቴር አስተማማኝ ምንጭ መረጃ አገኘሁ” በማለት ከሀገሩ ወደ አሜሪካ መሰደዱ ይታወሳል፡፡
ኤልያስ ገብሩም ለቀድሞው የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ በተለያዩ ርዕሠ ጉዳዮች ዙሪያ ጥያቄ በማንሣት ተከታዩን ቃለ-ምልልስ አድርጓል፡፡
Pages